ይህ ምን ይሻላል ሬዲዮ ጣብያ ነው ዘውትር ቅዳሜ በዋሽንግተን ዲሲ ስዓት አቆጣጠር ከቀኑ 3፡00 ጀምሮ ለ 30 ደቂቃ በ WUS 11:20 ክጥናፍ ሚዲያ ጋር በመተባበር ዝግጂትን ያቀርባል ምንይሻላል የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳይ በማንሳት ይተነትናል እንግዳች ይጋብዛል የመፍትሄ ሀሳብም ይጦቁማል ከ WUS 11:20 በተጨማሪም በ ተለያዩ ሚዲያዎች ላይ እንገኛለን
703-898-0187
https://www.facebook.com/fasil.arega.5
https://www.youtube.com/channel/UCUQ8IQGSMliWhjbiyMp7YKA
Click here to return to the full day's program listing.